የግርጌ ማስታወሻ
a ‘የታላቂቱ ባቢሎን’ ጥፋት በዋነኝነት የሚያመለክተው የሃይማኖት ተቋማት እንደሚጠፉ እንጂ ሃይማኖተኛ የሆኑ ሰዎች ሁሉ በጅምላ እንደሚገደሉ አይደለም ብሎ ማሰቡ ምክንያታዊ ይመስላል። በመሆኑም አብዛኞቹ የታላቂቱ ባቢሎን የቀድሞ ተከታዮች ከጥፋቱ የሚተርፉና በዘካርያስ 13:4-6 ላይ እንደተገለጸው በግልጽ ከሃይማኖት ለመራቅ የሚሞክሩ ይመስላል።
a ‘የታላቂቱ ባቢሎን’ ጥፋት በዋነኝነት የሚያመለክተው የሃይማኖት ተቋማት እንደሚጠፉ እንጂ ሃይማኖተኛ የሆኑ ሰዎች ሁሉ በጅምላ እንደሚገደሉ አይደለም ብሎ ማሰቡ ምክንያታዊ ይመስላል። በመሆኑም አብዛኞቹ የታላቂቱ ባቢሎን የቀድሞ ተከታዮች ከጥፋቱ የሚተርፉና በዘካርያስ 13:4-6 ላይ እንደተገለጸው በግልጽ ከሃይማኖት ለመራቅ የሚሞክሩ ይመስላል።