የግርጌ ማስታወሻ
d ኢየሱስ “ታላቅ መከራ” (ግሬት ትሪቢዩሌሽን) እና “መከራ” (ኤ ትሪቢዩሌሽን) ብሎ የተናገረው በመጀመሪያ አፈጻጸሙ የአይሁዳውያንን ሥርዓት ጥፋት ያመለክታል። በዘመናችን ብቻ በሚፈጸሙት ቁጥሮች ላይ ግን “ከዚያ መከራ” (“ዘ ትሪቢዩሌሽን”) በማለት “ዘ” የሚለውን አመልካች ቃል ተጠቅሟል። (ማቴዎስ 24:21, 29፤ ማርቆስ 13:19, 24) ራእይ 7:14 ይህንን ወደፊት የሚፈጸም ሁኔታ “ታላቁ መከራ” ወይም ቃል በቃል “ታላቅ የሆነው መከራ” (“ዘ ትሪቢዩሌሽን ዘ ግሬት”) ብሎ ጠርቶታል።