የግርጌ ማስታወሻ
a በካቶሊክ እምነት ሃይማኖታዊ ቀኖና በቀላሉ የሚታይ እምነት ሳይሆን በአብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ወይም “የማይሳሳት አስተማሪ” ነው በሚባለው በጳጳሱ የሚደነገግ እውነት ነው ተብሎ ይታመናል። በቅርቡ በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እንደ ቀኖና ሆነው ከተደነገጉት መሠረተ ትምህርቶች አንዱ የማርያም ፍልሰታ ወይም ዕርገት ነው።
a በካቶሊክ እምነት ሃይማኖታዊ ቀኖና በቀላሉ የሚታይ እምነት ሳይሆን በአብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ወይም “የማይሳሳት አስተማሪ” ነው በሚባለው በጳጳሱ የሚደነገግ እውነት ነው ተብሎ ይታመናል። በቅርቡ በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እንደ ቀኖና ሆነው ከተደነገጉት መሠረተ ትምህርቶች አንዱ የማርያም ፍልሰታ ወይም ዕርገት ነው።