የግርጌ ማስታወሻ
a መጽሐፍ ቅዱስ “ኃጢአት” የሚለውን ቃል ለማመልከት በጥቅሉ ቻታ የተባለውን የዕብራይስጥ ግሥና ሃማርታኖ የተባለውን የግሪክኛ ግሥ ይጠቀማል። ሁለቱም ቃላት “መሳት” የሚል ፍቺ ያላቸው ሲሆን ይህ ቃል አንድን ግብ ዳር አለማድረስ ወይም አንድን ዒላማ ወይም ያነጣጠሩበትን ነገር አለመምታት የሚል ሐሳብ ያስተላልፋል።
a መጽሐፍ ቅዱስ “ኃጢአት” የሚለውን ቃል ለማመልከት በጥቅሉ ቻታ የተባለውን የዕብራይስጥ ግሥና ሃማርታኖ የተባለውን የግሪክኛ ግሥ ይጠቀማል። ሁለቱም ቃላት “መሳት” የሚል ፍቺ ያላቸው ሲሆን ይህ ቃል አንድን ግብ ዳር አለማድረስ ወይም አንድን ዒላማ ወይም ያነጣጠሩበትን ነገር አለመምታት የሚል ሐሳብ ያስተላልፋል።