የግርጌ ማስታወሻ
a ብዙ ሰዎች ቃልቻዎችን፣ ጠንቋዮችን ወይም ተመሳሳይ ፈዋሾችን ያማክራሉ። ቃልቻ “በሽተኞችን ለማዳን አስማት ለማድረግና ድርጊቶችን ለመቆጣጠር በጥንቆላ የሚጠቀም ሰው ነው።” ጠንቋዮች ወይም ቃልቻዎች ቅጠላ ቅጠሎችን (ምሥጢራዊ ኃይሎችን በመለመን) ከመናፍስታዊ ድርጊቶች ጋር ሊቀላቅሉ ይችላሉ። ጥንቁቅ የሆነ ታማኝ ክርስቲያን ፈውስ የሚያመጡ ቢመስሉም ከእንደዚህ ዓይነቶቹ የመናፍስትነት ድርጊቶች ይርቃል።—2 ቆሮንቶስ 2:11፤ ራእይ 2:24፤ 21:8፤ 22:15