የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ብዙ ሰዎች ቃልቻዎችን፣ ጠንቋዮችን ወይም ተመሳሳይ ፈዋሾችን ያማክራሉ። ቃልቻ “በሽተኞችን ለማዳን አስማት ለማድረግና ድርጊቶችን ለመቆጣጠር በጥንቆላ የሚጠቀም ሰው ነው።” ጠንቋዮች ወይም ቃልቻዎች ቅጠላ ቅጠሎችን (ምሥጢራዊ ኃይሎችን በመለመን) ከመናፍስታዊ ድርጊቶች ጋር ሊቀላቅሉ ይችላሉ። ጥንቁቅ የሆነ ታማኝ ክርስቲያን ፈውስ የሚያመጡ ቢመስሉም ከእንደዚህ ዓይነቶቹ የመናፍስትነት ድርጊቶች ይርቃል።—2 ቆሮንቶስ 2:11፤ ራእይ 2:24፤ 21:8፤ 22:15

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ