የግርጌ ማስታወሻ
c ኅዳር 1 እና 15፣ ታኅሣሥ 1, 1962፤ ኅዳር 1, 1990፤ የካቲት 1, 1993፤ ሐምሌ 1, 1994 መጠበቂያ ግንብ ተመልከት።
ፕሮፌሰር ኤፍ ኤፍ ብሩስ ሮሜ ምዕራፍ 13ን ሲያብራሩ እንዲህ ሲሉ ጽፈዋል፦ “በዚህ ምዕራፍ ዙሪያ ያለው ሐሳብና ከዚህ ጋር ዝምድና ያላቸው የሐዋርያት ጽሑፎች የያዙት ሐሳብ እንደሚያሳዩት መንግሥት የማዘዝ መብት ያለው በመለኮታዊ ፈቃድ ከተቋቋመበት ዓላማ ጋር በሚያያዙ ጉዳዮች ረገድ ብቻ ነው። በተለይ መንግሥት ለአምላክ ብቻ ሊሰጥ የሚገባውን የታማኝነት አቋም ለራሱ በሚጠይቅበት ጊዜ ተቃውሞ ሊገጥመው ይችላል፤ ደግሞም ሊገጥመው ይገባል።”