የግርጌ ማስታወሻ
a ውርንጫው “ከሰው ማንም ገና ያልተቀመጠበት” መሆኑን የማርቆስ ዘገባ ተጨማሪ መግለጫ ይሠጣል። (ማርቆስ 11:2) ከዚህ ቀደም ለምንም ግልጋሎት ያልዋለ እንሰሳ ለቅዱስ ዓላማ መጠቀም ተገቢ ነበር።— ከዘኁልቁ 19:2፤ ዘዳግም 21:3 እና ከ1 ሳሙኤል 6:7 ጋር አወዳድር።
a ውርንጫው “ከሰው ማንም ገና ያልተቀመጠበት” መሆኑን የማርቆስ ዘገባ ተጨማሪ መግለጫ ይሠጣል። (ማርቆስ 11:2) ከዚህ ቀደም ለምንም ግልጋሎት ያልዋለ እንሰሳ ለቅዱስ ዓላማ መጠቀም ተገቢ ነበር።— ከዘኁልቁ 19:2፤ ዘዳግም 21:3 እና ከ1 ሳሙኤል 6:7 ጋር አወዳድር።