የግርጌ ማስታወሻ
c በ1938 በዓለም ዙሪያ በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙት ሰዎች 73,420 ሲሆኑ ከእነዚህ መካከል 39,225ቱ ማለትም 53 በመቶ የሚሆኑት ከምሳሌያዊዎቹ ቂጣና ወይን ጠጅ ተካፍለዋል። በ1998 የተሰብሳቢዎቹ ቁጥር 13,896,312 የደረሰ ሲሆን ከቂጣውና ከወይኑ የተካፈሉት 8,756 ብቻ ነበሩ፤ ይህም በአማካይ በ10 ጉባኤዎች ከ1 ያነሰ ተካፋይ ነበረ ማለት ነው።
c በ1938 በዓለም ዙሪያ በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙት ሰዎች 73,420 ሲሆኑ ከእነዚህ መካከል 39,225ቱ ማለትም 53 በመቶ የሚሆኑት ከምሳሌያዊዎቹ ቂጣና ወይን ጠጅ ተካፍለዋል። በ1998 የተሰብሳቢዎቹ ቁጥር 13,896,312 የደረሰ ሲሆን ከቂጣውና ከወይኑ የተካፈሉት 8,756 ብቻ ነበሩ፤ ይህም በአማካይ በ10 ጉባኤዎች ከ1 ያነሰ ተካፋይ ነበረ ማለት ነው።