የግርጌ ማስታወሻ
a መንፈሳዊ ፍጥረታት አብረዋቸው ባሉ ሌሎች መንፈሳዊ ፍጥረታት ተጽዕኖ ሊያሳድሩ እንደሚችሉ ራእይ 12:3, 4 ላይ ተመልክቷል። እዚህ ጥቅስ ላይ ሰይጣን ሌሎች “ከዋክብት”ን ወይም መንፈሳዊ ልጆችን የእርሱ የዓመፅ ድርጊት ተባባሪ እንዲሆኑ ተጽዕኖ ማሳደር የሚችል “ዘንዶ” እንደሆነ ተደርጎ ተገልጿል።—ከኢዮብ 38:7 ጋር አወዳድር።
a መንፈሳዊ ፍጥረታት አብረዋቸው ባሉ ሌሎች መንፈሳዊ ፍጥረታት ተጽዕኖ ሊያሳድሩ እንደሚችሉ ራእይ 12:3, 4 ላይ ተመልክቷል። እዚህ ጥቅስ ላይ ሰይጣን ሌሎች “ከዋክብት”ን ወይም መንፈሳዊ ልጆችን የእርሱ የዓመፅ ድርጊት ተባባሪ እንዲሆኑ ተጽዕኖ ማሳደር የሚችል “ዘንዶ” እንደሆነ ተደርጎ ተገልጿል።—ከኢዮብ 38:7 ጋር አወዳድር።