የግርጌ ማስታወሻ
a የአሕዛብን አደባባይ ከውስጠኛ አደባባይ የሚለይ ሦስት ክንድ ከፍታ ያለው አንድ የግንብ አጥር ይገኛል። በዚህ ግድግዳ ላይ አንዳንዱ በግሪክኛ ሌላው ደግሞ በላቲንኛ የሚከተለው ማስጠንቀቂያ ተጽፎበታል:- “ማንኛውም የባዕድ አገር ሰው ይህን ግድግዳ ወይም በቤተ መቅደሱ ዙሪያ ያለውን አጥር አልፎ መግባት አይኖርበትም። ገብቶ የተገኘ ማንኛውም ሰው ለሚከተለው የሞት ቅጣት ተጠያቂው ራሱ ነው።”