የግርጌ ማስታወሻ
b የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የሃይማኖታዊ ነፃነት ኮሚሽን ኅዳር 16, 2000 ባደረገው ስብሰባ ላይ አንድ ተሳታፊ ሃይማኖትን በኃይል ለማስለወጥ በሚጥሩ ቡድኖችና የይሖዋ ምሥክሮች በሚያደርጉት የስብከት እንቅስቃሴ መካከል ልዩነት መኖሩን ገልጸዋል። የይሖዋ ምሥክሮች ለሌሎች በሚሰብኩበት ጊዜ አንድ ሰው “ፍላጎት የለኝም” ብሎ በሩን ከዘጋ ከዚያ በላይ አልፈው እንደማይሄዱ ተጠቅሷል።