የግርጌ ማስታወሻ
a በክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎች ውስጥ ሐዴስ የሚለው ቃል 9 ያህል ጊዜ “ሲኦል” ተብሎ በ1954ቱ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተተርጉሟል። በሉቃስ 16:19-31 ላይ የሚያሠቃይ ነበልባል ተጠቅሶ የሚገኝ ሲሆን መላው ዘገባ ምሳሌያዊ ትርጉም ያዘለ ነው። ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት እስከ ዛሬ ከኖሩት ሁሉ የሚበልጠው ታላቅ ሰው የተባለውን በይሖዋ ምሥክሮች የተዘጋጀ መጽሐፍ ምዕራፍ 88 ተመልከት።