የግርጌ ማስታወሻ
a መጽሐፈ ጦቢት በሦስተኛው መቶ ዘመን ከዘአበ እንደተጻፈ የሚገመት ሲሆን ጦቢያስ ስለተባለ አንድ አይሁዳዊ ሰው የሚናገር በአጉል እምነት የተሞላ ታሪክ ነው። ይህ ሰው የአንድ አስፈሪ አሣ ልብ፣ የሐሞት ከረጢትና ጉበት በመጠቀም በሽታ የመፈወስና አጋንንት የማውጣት ኃይል እንዳለው ይነገርለት ነበር።
a መጽሐፈ ጦቢት በሦስተኛው መቶ ዘመን ከዘአበ እንደተጻፈ የሚገመት ሲሆን ጦቢያስ ስለተባለ አንድ አይሁዳዊ ሰው የሚናገር በአጉል እምነት የተሞላ ታሪክ ነው። ይህ ሰው የአንድ አስፈሪ አሣ ልብ፣ የሐሞት ከረጢትና ጉበት በመጠቀም በሽታ የመፈወስና አጋንንት የማውጣት ኃይል እንዳለው ይነገርለት ነበር።