የግርጌ ማስታወሻ
b በሁለተኛው መዝሙር ላይ የተጠቀሰው፣ አምላክ የሾመው ቅቡዕ ወይም መሢሕ ኢየሱስ መሆኑን የሚያሳዩ ሌሎች የክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎችም አሉ። መዝሙር 2:7ን ከሐዋርያት ሥራ 13:32, 33፣ ከዕብራውያን 1:5 እና 5:5 ጋር በማወዳደር ይህን በግልጽ ለማየት ይቻላል። በተጨማሪም መዝሙር 2:9ን እና ራእይ 2:27ን ተመልከት።
b በሁለተኛው መዝሙር ላይ የተጠቀሰው፣ አምላክ የሾመው ቅቡዕ ወይም መሢሕ ኢየሱስ መሆኑን የሚያሳዩ ሌሎች የክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎችም አሉ። መዝሙር 2:7ን ከሐዋርያት ሥራ 13:32, 33፣ ከዕብራውያን 1:5 እና 5:5 ጋር በማወዳደር ይህን በግልጽ ለማየት ይቻላል። በተጨማሪም መዝሙር 2:9ን እና ራእይ 2:27ን ተመልከት።