የግርጌ ማስታወሻ
a እነዚህ ቃላት ኢየሩሳሌም በነበረው ቤተ መቅደስ ውስጥ አለቃው ያሉበትን ኃላፊነቶች በተዘዋዋሪ መንገድ የሚጠቁሙ ሊሆኑ ይችላሉ። አለቃው ሌሊት ላይ ቤተ መቅደሱ ውስጥ እየተዘዋወረ ሌዋውያን ጠባቂዎች በተመደቡበት ቦታ ነቅተው ይጠብቁ እንደሆነና እንዳልሆነ ይመለከታል። አንድ ጠባቂ ተኝቶ ከተገኘ በበትር ይመታል፤ እንዲሁም እፍረት እንዲከናነብ ሲባል ልብሱ እንዲቃጠል ይደረግ ይሆናል።