የግርጌ ማስታወሻ
c “ፀሐይ ወጣች” እና “ጀንበር ጠለቀች” የሚሉት አነጋገሮች ከሳይንስ አንጻር ትክክል አይደሉም። ይሁን እንጂ እነዚህ አባባሎች በዕለት ተዕለት ንግግራችን ተቀባይነት ከማግኘታቸውም በላይ የምንናገረው ከምድር እየተመለከትን በመሆኑ ትክክለኛ ናቸው። በተመሳሳይ ኢያሱ የተናገረው ስለ ስነ ፈለክ የምርምር ውጤት ሳይሆን በወቅቱ እየተመለከተ ስለነበረው ነገር ነው።
c “ፀሐይ ወጣች” እና “ጀንበር ጠለቀች” የሚሉት አነጋገሮች ከሳይንስ አንጻር ትክክል አይደሉም። ይሁን እንጂ እነዚህ አባባሎች በዕለት ተዕለት ንግግራችን ተቀባይነት ከማግኘታቸውም በላይ የምንናገረው ከምድር እየተመለከትን በመሆኑ ትክክለኛ ናቸው። በተመሳሳይ ኢያሱ የተናገረው ስለ ስነ ፈለክ የምርምር ውጤት ሳይሆን በወቅቱ እየተመለከተ ስለነበረው ነገር ነው።