የግርጌ ማስታወሻ
c በአሁኑ ጊዜ ሁሉም የይሖዋ ምሥክሮች ጉባኤዎች አቅኚዎች ሌሎችን ይረዳሉ የተባለውን ዝግጅት ተግባራዊ እያደረጉ ነው። ይህ ዝግጅት የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች ያካበቱትን ልምድና ያገኙትን ሥልጠና ብዙም ተሞክሮ የሌላቸው አስፋፊዎችን ለመርዳት እንዲጠቀሙበት ያስችላል።
c በአሁኑ ጊዜ ሁሉም የይሖዋ ምሥክሮች ጉባኤዎች አቅኚዎች ሌሎችን ይረዳሉ የተባለውን ዝግጅት ተግባራዊ እያደረጉ ነው። ይህ ዝግጅት የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች ያካበቱትን ልምድና ያገኙትን ሥልጠና ብዙም ተሞክሮ የሌላቸው አስፋፊዎችን ለመርዳት እንዲጠቀሙበት ያስችላል።