የግርጌ ማስታወሻ
b ሙሴ ሕግ ነክ ጉዳዮችን በጽሑፍ ማስፈሩን የሚያሳዩ ሐሳቦችን በዘፀአት 24:4, 7፤ 34:27, 28 እና በዘዳግም 31:24-26 ላይ ማግኘት ይቻላል። ዘዳግም 31:22 መዝሙር መጻፉን ይገልጻል፤ ዘኍልቍ 33:2 ደግሞ እስራኤላውያን በምድረ በዳ ስላደረጉት ጉዞ መዘገቡን ይናገራል።
b ሙሴ ሕግ ነክ ጉዳዮችን በጽሑፍ ማስፈሩን የሚያሳዩ ሐሳቦችን በዘፀአት 24:4, 7፤ 34:27, 28 እና በዘዳግም 31:24-26 ላይ ማግኘት ይቻላል። ዘዳግም 31:22 መዝሙር መጻፉን ይገልጻል፤ ዘኍልቍ 33:2 ደግሞ እስራኤላውያን በምድረ በዳ ስላደረጉት ጉዞ መዘገቡን ይናገራል።