የግርጌ ማስታወሻ
a በይሖዋ ምሥክሮች ላይ ስለተነሳው የስደት ማዕበል ዝርዝር ዘገባ ለማግኘት የሚከተሉትን የይሖዋ ምሥክሮች የዓመት መጽሐፍ ተመልከት:- 1983 (አንጎላ)፣ 1972 (ቼኮዝሎቫኪያ)፣ 2000 (ቼክ ሪፑብሊክ)፣ 1992 (ኢትዮጵያ)፣ 1974 እና 1999 (ጀርመን)፣ 1982 (ጣሊያን)፣ 1999 (ማላዊ)፣ 2004 (ሞልዶቫ)፣ 1996 (ሞዛምቢክ)፣ 1994 (ፖላንድ)፣ 1983 (ፖርቹጋል)፣ 1978 (ስፔን)፣ 2002 (ዩክሬን)፣ እንዲሁም 2006 (ዛምቢያ)።