የግርጌ ማስታወሻ
c ኢየሱስና ተከታዮቹ 48 ኪሎ ሜትር ገደማ የሚፈጀውን ይህን ጉዞ ያደረጉት ከገሊላ ባሕር ዳርቻዎች ይኸውም ከባሕር ወለል በታች 210 ሜትር ገደማ ከሆነ ዝቅተኛ ስፍራ ተነስተው ድንቅ የተፈጥሮ ውበት የተላበሰውን አካባቢ እያቋረጡ 350 ሜትር የሚጠጋ ከፍታ ወዳለው ቦታ ነው።
c ኢየሱስና ተከታዮቹ 48 ኪሎ ሜትር ገደማ የሚፈጀውን ይህን ጉዞ ያደረጉት ከገሊላ ባሕር ዳርቻዎች ይኸውም ከባሕር ወለል በታች 210 ሜትር ገደማ ከሆነ ዝቅተኛ ስፍራ ተነስተው ድንቅ የተፈጥሮ ውበት የተላበሰውን አካባቢ እያቋረጡ 350 ሜትር የሚጠጋ ከፍታ ወዳለው ቦታ ነው።