የግርጌ ማስታወሻ
b ይህ ዓይነቱ አመለካከት የመጽሐፍ ቅዱስ ድጋፍ የለውም። መጽሐፍ ቅዱስ የአምላክ ሥራ በሙሉ ፍጹም እንደሆነና ለነገሮች መበላሸት መንስኤው እሱ እንዳልሆነ ያስተምራል። (ዘዳግም 32:4, 5) ይሖዋ በምድር ላይ ያሉ ነገሮችን ፈጥሮ ሲያጠናቅቅ የሠራቸው ነገሮች በሙሉ “እጅግ መልካም” እንደሆኑ ገልጿል።—ዘፍጥረት 1:31
b ይህ ዓይነቱ አመለካከት የመጽሐፍ ቅዱስ ድጋፍ የለውም። መጽሐፍ ቅዱስ የአምላክ ሥራ በሙሉ ፍጹም እንደሆነና ለነገሮች መበላሸት መንስኤው እሱ እንዳልሆነ ያስተምራል። (ዘዳግም 32:4, 5) ይሖዋ በምድር ላይ ያሉ ነገሮችን ፈጥሮ ሲያጠናቅቅ የሠራቸው ነገሮች በሙሉ “እጅግ መልካም” እንደሆኑ ገልጿል።—ዘፍጥረት 1:31