የግርጌ ማስታወሻ
a መጽሐፍ ቅዱስ ምድርን ክበብ ብሎ መጥራቱ የሚያስደንቅ ነው፤ ክበብ ተብሎ የተተረጎመው የዕብራይስጥ ቃል ድቡልቡል ተብሎም ሊተረጎም ይችላል። አርስቶትልና ሌሎች ጥንታዊ የግሪክ ሊቃውንት ምድር ድቡልቡል እንደሆነች ያስቡ ነበር፤ ይሁን እንጂ ምድር ድቡልቡል ናት የሚለው ሐሳብ በሺህ ከሚቆጠሩ ዓመታት በኋላም እንኳ አከራካሪ ጉዳይ ሆኖ ነበር።
a መጽሐፍ ቅዱስ ምድርን ክበብ ብሎ መጥራቱ የሚያስደንቅ ነው፤ ክበብ ተብሎ የተተረጎመው የዕብራይስጥ ቃል ድቡልቡል ተብሎም ሊተረጎም ይችላል። አርስቶትልና ሌሎች ጥንታዊ የግሪክ ሊቃውንት ምድር ድቡልቡል እንደሆነች ያስቡ ነበር፤ ይሁን እንጂ ምድር ድቡልቡል ናት የሚለው ሐሳብ በሺህ ከሚቆጠሩ ዓመታት በኋላም እንኳ አከራካሪ ጉዳይ ሆኖ ነበር።