የግርጌ ማስታወሻ
a በርካታ የአይሁድ መሪዎች የሙሴን ሕግ በጥንቃቄ ይጠብቁ የነበረ ቢሆንም መሲሑ ሲመጣ ግን ሳይቀበሉት ቀርተዋል። ወደ ፍጻሜው እየገሰገሰ ካለው የይሖዋ ዓላማ ጋር እኩል እየተጓዙ አልነበረም።
a በርካታ የአይሁድ መሪዎች የሙሴን ሕግ በጥንቃቄ ይጠብቁ የነበረ ቢሆንም መሲሑ ሲመጣ ግን ሳይቀበሉት ቀርተዋል። ወደ ፍጻሜው እየገሰገሰ ካለው የይሖዋ ዓላማ ጋር እኩል እየተጓዙ አልነበረም።