የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

d “ሁለተኛው የባቢሎን አገዛዝ” ተብሎ በሚታመነው ዘመን በሙሉ በእያንዳንዱ ዓመት የተዘጋጁ የንግድ ጽላቶች ተገኝተዋል። እነዚህ ነገሥታት የገዙባቸው ዓመታት ከተደመሩ በኋላ “የሁለተኛው የባቢሎን አገዛዝ” የመጨረሻ ንጉሥ ከሆነው ከናቦኒደስ አንስቶ ወደኋላ ሲሰላ ኢየሩሳሌም የጠፋችው በ587 ዓ.ዓ. ነው የሚለው መደምደሚያ ላይ ይደረሳል። ይሁን እንጂ ይህ የዘመናት ስሌት ትክክል የሚሆነው እያንዳንዱ ንጉሥ ቀጣዩን ተክቶ ሥልጣን ላይ የወጣው በዚያው ዓመት ከሆነ ብቻ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ