የግርጌ ማስታወሻ
a የአብርሃም ስም “አብራም” ነበር፤ ሚስቱ ደግሞ “ሦራ” ትባል ነበር። ከጊዜ በኋላ አምላክ፣ የአብራምን ስም ወደ “አብርሃም” የቀየረው ሲሆን ትርጉሙ “የብዙ ሕዝቦች አባት” ማለት ነው፤ ሦራን ደግሞ “ሣራ” ያላት ሲሆን ፍቺው “ልዕልት” ማለት ነው። (ዘፍጥረት 17:5, 15) ለአጻጻፍ እንዲያመች ሲባል በእነዚህ ተከታታይ ርዕሶች ውስጥ እነዚህን ሰዎች አብርሃም እና ሣራ ብለን እንጠራቸዋለን።