የግርጌ ማስታወሻ
e አንቀጽ 14፦ ይህ ሐሳብ ማቴዎስ 13:42ን አስመልክቶ ከዚህ በፊት የነበረንን መረዳት የሚያስተካክል ነው። ቀደም ሲል በጽሑፎቻችን ላይ “የመንግሥቱ ልጆች” የአስመሳይ ክርስቲያኖችን ማንነት ስላጋለጡ ይኸውም “የክፉው ልጆች” መሆናቸውን ስለመሠከሩ ለበርካታ አሥርተ ዓመታት እያለቀሱና ጥርሳቸውን እያፋጩ እንደነበረ ተገልጾ ነበር። (ማቴ. 13:38) ይሁንና ጥርስን ማፋጨት ከጥፋት ጋር የተያያዘ እንደሆነ ማስተዋል ይገባናል።—መዝ. 112:10