የግርጌ ማስታወሻ
f አንቀጽ 16፦ ዳንኤል 12:3 “ጥበበኞች [ቅቡዓን ክርስቲያኖች] እንደ ሰማይ ጸዳል፣ . . . ለዘላለም ይደምቃሉ” ይላል። ቅቡዓኑ በምድር ላይ እያሉ ይህን የሚያደርጉት በስብከቱ ሥራ በመካፈል ነው። ይሁንና ማቴዎስ 13:43 የሚገልጸው በአምላክ መንግሥት ውስጥ በሰማይ ደምቀው ስለሚያበሩበት ጊዜ ነው። ከዚህ ቀደም ሁለቱም ጥቅሶች ስለ አንድ ነገር ይኸውም ስለ ስብከቱ ሥራ እንደሚያመለክቱ አድርገን እናስብ ነበር።