የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ሃይንሪሽ ማየር የተባሉት ጀርመናዊ ምሁር እንዲህ ብለዋል፦ “በወቅቱ የኢየሱስ ሥጋ ገና አልተቆረሰም (ኢየሱስ ገና አልሞተም)፤ ደሙም ቢሆን ገና አልፈሰሰም፤ . . . በበዓሉ ላይ የተገኙት እንግዶች [ሐዋርያቱ] ይህን ስላዩ ቃል በቃል የጌታን ሥጋና ደም እየበሉና እየጠጡ እንደሆነ አድርገው ሊያስቡ አይችሉም፤ [በመሆኑም] ኢየሱስ፣ በቀላል ቋንቋ የተናገረውን ይህን ሐሳብ [ተከታዮቹ] በተሳሳተ መንገድ ሊረዱት ይችላሉ ብሎ እንዳላሰበ ግልጽ ነው።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ