የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ዮሴፍ፣ ኢየሱስ የ12 ዓመት ልጅ ሳለ የተከሰተውን ሁኔታ በሚተርከው ዘገባ ላይ ከተጠቀሰ በኋላ በወንጌሎች ውስጥ ስለ እሱ ምንም የተጠቀሰ ነገር የለም። ከዚያ ወዲህ የኢየሱስ እናትና ሌሎቹ ልጆቿ የተጠቀሱ ቢሆንም ዮሴፍ ግን አልተጠቀሰም። ኢየሱስ በአንድ ወቅት የዮሴፍ ስም ሳይጠቀስ “የማርያም ልጅ” ብቻ ተብሎ ተጠርቷል።—ማርቆስ 6:3

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ