የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ከምሳሌው ማየት እንደሚቻለው ‘ሙሽራው እየመጣ ነው!’ (ቁጥር 6) የሚለው ጥሪ በተሰማበትና ሙሽራው በመጣበት ወይም በደረሰበት ወቅት (ቁጥር 10) መካከል ግልጽ የሆነ የጊዜ ልዩነት አለ። ንቁ የሆኑት ቅቡዓን የኢየሱስን መገኘት የሚጠቁመውን ምልክት በመጨረሻዎቹ ቀናት ሁሉ አስተውለዋል። በመሆኑም ኢየሱስ ‘እንደመጣ’ ይኸውም ንጉሣዊ ሥልጣን ይዞ እየገዛ እንደሆነ ተገንዝበዋል። ያም ቢሆን ኢየሱስ እስኪመጣ ወይም እስኪደርስ ድረስ መጽናት አለባቸው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ