የግርጌ ማስታወሻ
a በአዲስ ዓለም ትርጉም ላይ “መቃብር” ተብሎ የተተረጎመው ቃል የዕብራይስጡን “ሲኦል” እና የግሪክኛውን “ሐዲስ” ያመለክታል። አንዳንድ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኘው ሲኦል የሚለው ቃል የሞቱ ሰዎች እየተቃጠሉ የሚሠቃዩበት ቦታ እንደሆነ ያስባሉ፤ ይሁንና ይህ ቅዱስ ጽሑፋዊ ድጋፍ የለውም።
a በአዲስ ዓለም ትርጉም ላይ “መቃብር” ተብሎ የተተረጎመው ቃል የዕብራይስጡን “ሲኦል” እና የግሪክኛውን “ሐዲስ” ያመለክታል። አንዳንድ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኘው ሲኦል የሚለው ቃል የሞቱ ሰዎች እየተቃጠሉ የሚሠቃዩበት ቦታ እንደሆነ ያስባሉ፤ ይሁንና ይህ ቅዱስ ጽሑፋዊ ድጋፍ የለውም።