የግርጌ ማስታወሻ
a ለምሳሌ ያህል፣ በአንድ ወቅት እስራኤላውያን አምላክ ከአማሌቃውያንና ከከነዓናውያን ጋር እንዳይዋጉ የሰጣቸውን ትእዛዝ ጥሰው ጦርነት በገጠሙ ጊዜ ተሸንፈዋል። (ዘኁልቁ 14:41-45) ከብዙ ዓመታት በኋላ ደግሞ ታማኙ ንጉሥ ኢዮስያስ የአምላክን ፈቃድ ሳይጠይቅ ጦርነት ገጥሞ ነበር፤ ይህ በችኮላ የወሰደው እርምጃ ሕይወቱን አሳጥቶታል።—2 ዜና መዋዕል 35:20-24
a ለምሳሌ ያህል፣ በአንድ ወቅት እስራኤላውያን አምላክ ከአማሌቃውያንና ከከነዓናውያን ጋር እንዳይዋጉ የሰጣቸውን ትእዛዝ ጥሰው ጦርነት በገጠሙ ጊዜ ተሸንፈዋል። (ዘኁልቁ 14:41-45) ከብዙ ዓመታት በኋላ ደግሞ ታማኙ ንጉሥ ኢዮስያስ የአምላክን ፈቃድ ሳይጠይቅ ጦርነት ገጥሞ ነበር፤ ይህ በችኮላ የወሰደው እርምጃ ሕይወቱን አሳጥቶታል።—2 ዜና መዋዕል 35:20-24