የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a በዚህ ጊዜ ከተገኙት መካከል አብዛኞቹ፣ በኋላ ላይ ክርስቲያኖች እንደሆኑ ለማመን የሚያበቃ ምክንያት አለን። ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ክርስቲያኖች በጻፈው ደብዳቤ ላይ እነሱን አስመልክቶ ሲናገር ‘ከ500 የሚበልጡ ወንድሞች’ ብሏቸዋል። አክሎም “አንዳንዶቹ በሞት ቢያንቀላፉም አብዛኞቹ ግን አሁንም ከእኛ ጋር አሉ” ማለቱ ትኩረት የሚስብ ነው። በመሆኑም ጳውሎስና በመጀመሪያው መቶ ዘመን የነበሩ ሌሎች ክርስቲያኖች፣ ኢየሱስ የሰጠውን ትእዛዝ በቦታው ተገኝተው ከሰሙት ወንድሞች አብዛኞቹን የሚያውቋቸው ይመስላል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ