የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b በዚህ ዘገባ ላይ ኤልዔዘር በስም አልተጠቀሰም፤ ይሁንና በታሪኩ ላይ የተጠቀሰው አገልጋይ እሱ የመሆኑ አጋጣሚ ሰፊ ነው። አብርሃም ወራሽ የሚሆን ልጅ ካጣ ንብረቱን በሙሉ ለኤልዔዘር የማውረስ ሐሳብ እንዳለው በአንድ ወቅት ገልጾ ነበር፤ በመሆኑም ከአብርሃም አገልጋዮች መካከል በዕድሜ አንጋፋውና ከፍተኛ እምነት የሚጣልበት እሱ እንደነበር ግልጽ ነው። በዘገባው ላይ ይህ አገልጋይ የተገለጸውም በዚህ መንገድ ነው።—ዘፍጥረት 15:2፤ 24:2-4

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ