የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ሕዝቅኤል 37:1-14 እና ራእይ 11:7-12 በመንፈሳዊ ሁኔታ መልሶ ስለ መቋቋም ይናገራሉ፤ ይህም በ1919 ተፈጽሟል። ይሁንና የሕዝቅኤል ትንቢት የሚናገረው ሁሉም የአምላክ ሕዝቦች በጣም ረጅም ለሆነ ጊዜ በምርኮ ከቆዩ በኋላ በመንፈሳዊ መልሰው እንደሚቋቋሙ ነው። በሌላ በኩል ደግሞ በራእይ መጽሐፍ ላይ የሚገኘው ትንቢት፣ አመራር ላይ ያሉ ጥቂት ቅቡዓን ወንድሞችን ያቀፈ አንድ ቡድን ለተወሰነ ጊዜ እንቅስቃሴው ታግዶ ከቆየ በኋላ በመንፈሳዊ እንደሚያንሰራራ ይገልጻል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ