የግርጌ ማስታወሻ
b ከአምስት ዓመት በኋላ ማለትም በ1535 ፈረንሳዊው ተርጓሚ ኦሊቬታ መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ የተጻፈባቸው ቋንቋዎችን መሠረት በማድረግ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም አዘጋጀ። ኦሊቬታ የግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍትን ሲተረጉም በዋነኝነት የለፌቭርን ሥራዎች ተጠቅሟል።
b ከአምስት ዓመት በኋላ ማለትም በ1535 ፈረንሳዊው ተርጓሚ ኦሊቬታ መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ የተጻፈባቸው ቋንቋዎችን መሠረት በማድረግ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም አዘጋጀ። ኦሊቬታ የግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍትን ሲተረጉም በዋነኝነት የለፌቭርን ሥራዎች ተጠቅሟል።