የግርጌ ማስታወሻ
a እንደ ባሮክ (የኤርምያስ ጸሐፊ)፣ ኢትዮጵያዊው ኤቤድሜሌክና ሬካባውያን ያሉት ሰዎች በግምባራቸው ላይ በዓይን የሚታይ ምልክት ባይደረግላቸውም ከጥፋቱ ተርፈዋል። (ኤር. 35:1-19፤ 39:15-18፤ 45:1-5) በሕይወት ለመትረፍ የሚያስችል ምሳሌያዊ ምልክት ተደርጎባቸዋል።
a እንደ ባሮክ (የኤርምያስ ጸሐፊ)፣ ኢትዮጵያዊው ኤቤድሜሌክና ሬካባውያን ያሉት ሰዎች በግምባራቸው ላይ በዓይን የሚታይ ምልክት ባይደረግላቸውም ከጥፋቱ ተርፈዋል። (ኤር. 35:1-19፤ 39:15-18፤ 45:1-5) በሕይወት ለመትረፍ የሚያስችል ምሳሌያዊ ምልክት ተደርጎባቸዋል።