የግርጌ ማስታወሻ
a ብዙዎች አዲስ ዓለም ትርጉምን ትክክለኛ፣ እምነት የሚጣልበትና ለማንበብ ቀላል ሆኖ አግኝተውታል። በይሖዋ ምሥክሮች የተዘጋጀው ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ከ130 በላይ በሚሆኑ ቋንቋዎች ይገኛል። ይህን የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ማግኘት ከፈለግክ ከjw.org/am ላይ ማውረድ ወይም JW Library የተባለውን አፕሊኬሽን መጫን ትችላለህ። አሊያም ደግሞ የይሖዋ ምሥክሮች ይህን መጽሐፍ ቅዱስ ቤትህ ድረስ እንዲያመጡልህ መጠየቅ ትችላለህ።