የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a አንድ ክርስቲያን፣ ለምግብነት የሚጠቀምባቸውን እንስሳት ለማደን ወይም ራሱን ከዱር አራዊት ጥቃት ለመከላከል ሲል እንደ ጠመንጃ ወይም ሽጉጥ ያለ የጦር መሣሪያ እንዲኖረው ሊወስን ይችላል። ይሁን እንጂ መሣሪያውን በማይጠቀምበት ጊዜ፣ ጥይቶቹን ካወጣና ምናልባትም መሣሪያውን ከፈታታው በኋላ ቢቆልፍበት የተሻለ ይሆናል። መሣሪያ መያዝ ሕጋዊ ባልሆነበት፣ የተወሰኑ ሰዎች ብቻ እንዲይዙ በሚፈቀድበት ወይም ከዚህ ጋር በተያያዘ ሌላ ዓይነት እገዳ ባለበት አገር ውስጥ የሚኖሩ ክርስቲያኖች ሕጉን ይታዘዛሉ።—ሮም 13:1

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ