የግርጌ ማስታወሻ
c የሥዕሉ መግለጫ፦ የመጠበቂያ ግንብ ጥናት የሚመራ አንድ በዕድሜ የገፋ ወንድም፣ በዕድሜ ከእሱ የሚያንስን አንድ የጉባኤ ሽማግሌ ለዚህ ኃላፊነት እንዲያሠለጥነው የሽማግሌዎች አካል በሚያደርገው ስብሰባ ላይ ተጠየቀ። በዕድሜ የገፋው ወንድም ይህን ኃላፊነቱን ቢወደውም የሽማግሌዎቹን ውሳኔ በሙሉ ልቡ በመደገፍ፣ ለሚያሠለጥነው ወንድም ጠቃሚ ሐሳቦችን ያካፍለዋል፤ እንዲሁም ከልቡ ያመሰግነዋል።