የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ተጨማሪ ማብራሪያ፦ ሌሎች በጎች የተባለው ቡድን፣ በመጨረሻው ዘመን የተሰበሰቡ ክርስቲያኖችንም ያካትታል። እነዚህ ሰዎች ክርስቶስን የሚከተሉ ከመሆኑም ሌላ በምድር ላይ ለዘላለም የመኖር ተስፋ አላቸው። እጅግ ብዙ ሕዝብ ክርስቶስ በታላቁ መከራ ወቅት በሰው ዘር ላይ ሲፈርድ በሕይወት የሚኖሩ የሌሎች በጎች ክፍል የሆኑ ክርስቲያኖች ናቸው፤ እነዚህ ክርስቲያኖች ታላቁን መከራ በሕይወት ያልፋሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ