የግርጌ ማስታወሻ
c የሥዕሉ መግለጫ፦ አንድ ሰው መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናቱ ሕይወቱን እንዴት እንደሚለውጠው እንመልከት፦ መጀመሪያ ላይ ሰውየው ሕይወቱ ዓላማ እንደሌለው ተሰምቶታል፤ ይሖዋንም አያውቅም። ከዚያም የይሖዋ ምሥክሮች ሲሰብኩ አገኙት፤ እሱም መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናት ተስማማ። የተማረው ነገር ራሱን እንዲወስንና እንዲጠመቅ አነሳሳው። ከጊዜ በኋላ እሱም ደቀ መዛሙርት በማድረጉ ሥራ መካፈል ጀመረ። በመጨረሻ ሁሉም በገነት ውስጥ በደስታ እየኖሩ ነው።