የግርጌ ማስታወሻ
b የሥዕሉ መግለጫ፦ ይሖዋ ሰዎችን የፈጠራቸው በራሱ መልክ ነው፤ አንድ ባልና ሚስት አንዳቸው ለሌላው እንዲሁም ለልጆቻቸው ፍቅርና ርኅራኄ በማሳየት የይሖዋን ባሕርያት ሲያንጸባርቁ። ባልና ሚስቱ ይሖዋን ይወዳሉ። ልጆች የመውለድ መብታቸውን ከፍ አድርገው ስለሚመለከቱት ልጆቻቸው ይሖዋን እንዲወዱትና እንዲያገለግሉት በማስተማር አድናቆታቸውን ያሳያሉ። እነዚህ ወላጆች ይሖዋ ኢየሱስን ቤዛ አድርጎ የሰጠን ለምን እንደሆነ ቪዲዮ ተጠቅመው ለልጆቻቸው ያስረዳሉ። በተጨማሪም ወደፊት በሚመጣው ገነት ውስጥ ምድርንና እንስሳትን ለዘላለም እየተንከባከብን እንደምንኖር ያስተምሯቸዋል።