የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ኢየሱስ በጎቹ ድምፁን እንደሚሰሙ ሲናገር፣ ደቀ መዛሙርቱ ትምህርቶቹን እንደሚያዳምጡና በሕይወታቸው ውስጥ ተግባራዊ እንደሚያደርጓቸው መግለጹ ነበር። በዚህ ርዕስ ላይ ከኢየሱስ ትምህርቶች ሁለቱን እንመለከታለን፤ ኢየሱስ ስለ ቁሳዊ ነገሮች መጨነቃችንን እና በሌሎች ላይ መፍረዳችንን እንድንተው አስተምሮናል። ይህን ምክር እንዴት ተግባራዊ ማድረግ እንደምንችል እስቲ እንመልከት።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ