የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ያዕቆብና ኢየሱስ ያደጉት አብረው ነው። በመሆኑም ያዕቆብ ፍጹም የሆነውን የአምላክ ልጅ በወቅቱ ከነበሩት ከአብዛኞቹ ሰዎች የበለጠ ያውቀው ነበር። በኋላ ላይ ያዕቆብ በመጀመሪያው መቶ ዘመን በነበረው የክርስቲያን ጉባኤ ውስጥ እንደ ዓምድ ለመሆን በቅቷል። በዚህ ርዕስ ላይ ከኢየሱስ ታናሽ ወንድም ሕይወትና ትምህርት ምን እንደምንማር እንመለከታለን።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ