የግርጌ ማስታወሻ
a የራእይ መጽሐፍ የአምላክ ጠላቶችን በምልክቶች ይገልጻቸዋል። የዳንኤል መጽሐፍ ደግሞ የእነዚህን ምልክቶች ትርጉም ለመረዳት ያግዘናል። በዚህ ርዕስ ውስጥ በዳንኤል መጽሐፍ ውስጥ የሚገኙ አንዳንድ ትንቢቶችን በራእይ መጽሐፍ ላይ ከሚገኙ ተመሳሳይ ትንቢቶች ጋር እናነጻጽራለን። ይህም የአምላክን ጠላቶች ለይተን ለማወቅ ይረዳናል። ከዚያም የአምላክ ጠላቶች ምን እንደሚደርስባቸው እናያለን።