የግርጌ ማስታወሻ
a የምንኖረው በታሪክ ውስጥ በጣም አስደናቂ በሆነ ዘመን ላይ ነው። በበርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች ላይ እንደተተነበየው የአምላክ መንግሥት ተቋቁሟል። በዚህ ርዕስ ውስጥ ከእነዚህ ትንቢቶች መካከል አንዳንዶቹን እንመረምራለን፤ ይህም በይሖዋ ላይ ያለንን እምነት ለማጠናከር እንዲሁም አሁንም ሆነ ወደፊት የሚያጋጥሙንን ነገሮች በእርጋታና በልበ ሙሉነት ለመጋፈጥ ይረዳናል።
a የምንኖረው በታሪክ ውስጥ በጣም አስደናቂ በሆነ ዘመን ላይ ነው። በበርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች ላይ እንደተተነበየው የአምላክ መንግሥት ተቋቁሟል። በዚህ ርዕስ ውስጥ ከእነዚህ ትንቢቶች መካከል አንዳንዶቹን እንመረምራለን፤ ይህም በይሖዋ ላይ ያለንን እምነት ለማጠናከር እንዲሁም አሁንም ሆነ ወደፊት የሚያጋጥሙንን ነገሮች በእርጋታና በልበ ሙሉነት ለመጋፈጥ ይረዳናል።