የግርጌ ማስታወሻ
a በዘፍጥረት 3:15 ላይ የሚገኘው ትንቢት ካልገባን የመጽሐፍ ቅዱስን መልእክት ሙሉ በሙሉ መረዳት አንችልም። ስለዚህ ትንቢት ማጥናታችን በይሖዋ ላይ ያለንን እምነት ያጠናክረዋል፤ እንዲሁም እሱ የገባውን ቃል በሙሉ እንደሚፈጽም ይበልጥ እንድንተማመን ያደርገናል።
a በዘፍጥረት 3:15 ላይ የሚገኘው ትንቢት ካልገባን የመጽሐፍ ቅዱስን መልእክት ሙሉ በሙሉ መረዳት አንችልም። ስለዚህ ትንቢት ማጥናታችን በይሖዋ ላይ ያለንን እምነት ያጠናክረዋል፤ እንዲሁም እሱ የገባውን ቃል በሙሉ እንደሚፈጽም ይበልጥ እንድንተማመን ያደርገናል።