የግርጌ ማስታወሻ
a ይህ ርዕስ በዳንኤል 12:2, 3 ላይ ከተጠቀሰው መጠነ ሰፊ የትምህርት መርሐ ግብር ጋር በተያያዘ ባለን ግንዛቤ ላይ የተደረገውን ማስተካከያ ይዟል። ይህ የትምህርት መርሐ ግብር የሚከናወነው መቼ እንደሆነና በሥራው የሚካፈሉት እነማን እንደሆኑ እንመለከታለን። በተጨማሪም ይህ የትምህርት መርሐ ግብር በምድር ላይ ያሉ ሰዎችን በክርስቶስ ሺህ ዓመት ግዛት መጨረሻ ለሚኖረው ፈተና የሚያዘጋጃቸው እንዴት እንደሆነ እንመረምራለን።