የግርጌ ማስታወሻ
b ትንሣኤ በመጨረሻዎቹ ቀናት ታማኝነታቸውን ጠብቀው ከሞቱ ሰዎች ጀምሮ ወደ ኋለኞቹ ትውልዶች ሊቀጥል ይችላል። ሁኔታው እንዲህ ከሆነ በእያንዳንዱ ትውልድ ውስጥ ያሉ ሰዎች በግል የሚያውቋቸውን ሰዎች የመቀበል አጋጣሚ ያገኛሉ። ያም ሆነ ይህ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ሰማያዊው ትንሣኤ የሚከናወነው “ተራ” ጠብቆ እንደሆነ ይናገራል፤ ስለዚህ ምድራዊው ትንሣኤም በተደራጀ መልኩ እንደሚከናወን እንጠብቃለን።—1 ቆሮ. 14:33፤ 15:23