የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ትንሣኤ በመጨረሻዎቹ ቀናት ታማኝነታቸውን ጠብቀው ከሞቱ ሰዎች ጀምሮ ወደ ኋለኞቹ ትውልዶች ሊቀጥል ይችላል። ሁኔታው እንዲህ ከሆነ በእያንዳንዱ ትውልድ ውስጥ ያሉ ሰዎች በግል የሚያውቋቸውን ሰዎች የመቀበል አጋጣሚ ያገኛሉ። ያም ሆነ ይህ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ሰማያዊው ትንሣኤ የሚከናወነው “ተራ” ጠብቆ እንደሆነ ይናገራል፤ ስለዚህ ምድራዊው ትንሣኤም በተደራጀ መልኩ እንደሚከናወን እንጠብቃለን።—1 ቆሮ. 14:33፤ 15:23

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ